
ይድረስ ለወዳጅ ለዘመድ
አለማየሁ ብርሃኑ & መሰረት ዳኜ
"ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው" (ማርቆስ 10:9)
ቀጣዩን ለማየት ወደታች scroll ያርጉት
የማይረሳ ጊዜን አብሮ ለማሳለፍ
00
ቀናት00
ሰዓታት00
ደቂቃዎች00
ሴኮንዶችቀርተውናል!
ለውድ ቤተሰቦቻችን እና ጓኞቻችን
"እግዚያብሄር የሰራት ቀን ይህቺ ናት:ሐሴትን እናድርግ:በዕርስዋም ደስ ይበለን" መዝ 118:24
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን እሁድ ሚያዚያ 25/2018 ዓ.ም በሚደረገው የጋብቻ ስነ-ስርዓታችን ላይ እንዲገኙልን ስንል ባክብሮት ጋብዘንዎታል::
የደስታችን ተካፋይ ስለሆኑ እናመሰግናለን::
ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ዘፍጥረት 2፥24
ዕለታዊ የመርሃግብር ዝርዝር
የጋብቻው ቀን
እሁድ ፣ ሚያዝያ 25, 2018
የፕሮግራም መጀመርያ
ሰዐት
4:00 - 5:00 ጠዋት
አድራሻ
አለልቱ ስላሴ መሳለሚያ ፊት ለፊት
ዝግጅቱ የሚከናወንበት ቦታ
በሙሽራው የመኖርያ ቤት
በሙሽራው ቤት የምሳ ግብዣ ስነስርዐት
ሰዐት
7:00 - 8:00 ከሰዓት
አድራሻ
አለልቱ ስላሴ መሳለሚያ ፊት ለፊት
ዝግጅቱ የሚከናወንበት ቦታ
በሙሽራው የመኖርያ ቤት
በሙሽሪት ቤት የምሳ ግብዣ ስነስርዐት
ሰዐት
8:30 - 9:30 ከሰዓት
አድራሻ
አለልቱ ከተማ በቴሌ ጎን ባለው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ
ዝግጅቱ የሚከናወንበት ቦታ
በሙሽሪት የመኖርያ ቤት
የፎቶ መነሳት ስነስርአት
ሰዐት
9:30 - 11:00 ከሰዓት
አድራሻ
አለልቱ ከተማ በቴሌ ጎን ባለው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ
ዝግጅቱ የሚከናወንበት ቦታ
በሙሽሪት የመኖርያ ቤት
የሙሽሪት ሽኝት ስነስርአት
ሰዐት
11:30 ከሰዓት
አድራሻ
አለልቱ ከተማ በቴሌ ጎን ባለው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ
ዝግጅቱ የሚከናወንበት ቦታ
በሙሽሪት የመኖርያ ቤት
የማይረሱ ጊዜያቶች
የአብሮነታችን ጉዞ













ለአክባሪዎ
የመልካም ምኞት መግለጫ ቅጽ
የመልካም ምኞት መልዕክቶትን ከዚህ በታች ባለው ቅጽ ይላኩልን። አብሮነታችሁ ስላልተለየን አናመሰግናለን !